LEALEM TILAHUN
Pages
Home
ወቅታዊ ዜናዎች
ለወጣቶች
ከሰሞኑ በረከት
ታሪክ
ኪነ-ጥበብ
ስፖርት
Thursday, April 26, 2012
የሳምንቱ አስገራሚ ክስተት በመዲናችን አዲስ አበባ
በአዲስ አበባ አራዳ ጊዮርጊስ አደባባይ /መሀል ፒያሳ/ ዳዊት የተባለ ወጣት /በግምት እድሜው 30 አመት ይሆነዋል/ ራሱ ላይ ቤንዝን አርከፍክፎ አቃጥሏል፡፡ ዳዊት ራሱን እያቃጠለ ሳላ በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ተረባርበው እሳቱን ያጠፉለት ሲሆን በአሁኑ ሰአት በየካቲት 12 ሆስፒታል ድንገተኛ ክፍል ህክምና እየተደረገለት መሆኑ ታውቋል፡፡
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment